4 ድርጅቶች በፕላቲኒየም ደረጃ ሲሸለሙ ቀሪዎቹ ተቋማት ደግሞ የወርቅና የብር ዋንጫዎች ተሰጥቷቸዋል።
ሽልማቱን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ከፍተኛ አመራሮችና የየድርጅቶቹ ዋና ስራ አስኪያጆች ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓቢይ አህመድ እጅ ተቀብለዋል።
የከፍተኛ ታማኝ ግብር ከፋዮች የምስጋናና የእውቅና ሽልማት መርሃ-ግብር ላይ የተሸለሙ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ድርጅቶች፦
የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚዎች
ሚድሮክ ወርቅ ማዕድን
ሞሃ የለስላሳ መጠጦች
ሚድሮክ ኢትዮዽያ
ሆራይዘን አዲስ ጎማ
የወርቅ ደረጃ ተሸላሚዎች
ኤልፎራ አግሮ-ኢንዱስትሪስ
አህፋ ሃላፊነቱ የተወሰ የግል ማህበር
ሚድሮክ ኮንስራክሽን
ኢትዮ-አግሪ-ሴፍት
ዘመናዊ የሕንፃ ኢንዱስትሪ (ኤም ቢ አይ)
ዴይላይት አፕላይድ ቴክኖሎጂስ
ሆራይዘን ፕላንቴሽንስ
ኢትዮ-ሌዘር ኢንዱስትሪ (ኤሊኮ)
የብር ደረጃ ተሸላሚዎች
ሜፖ ኮንስትራክቲንግ ኤንድ ማኔጅመንት ሰርቪስስ
ሪሪ ፕሮጀክት ዴቨሎፐር (ኤስ ፒ ሲ ፋብሪካ)
ኩዊንስ ሱፐርማርኬት
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ
ዋንዛ ፈርኒሺንግስ ኢንዱስትሪ
ሁዳ ሪል እስቴት
ፋርማኪዩር
አዲስ ኢንተርናሽናል ኬተሪንግ
ሚድሮክ ጂኦ ኤክስፕሎሬሽን
አዲስ ፓርክ ዲቨሎፕመንትና ማኔጅመንት







