የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ድርጅቶች በሀገር አቀፍ ደረጃ በተደረገ ውድድር ምቹ የስራ አካባቢን በመፍጠር 7 ዋንጫዎች ተሸለሙ!

የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ድርጅቶች በሀገር አቀፍ ደረጃ በተደረገ ውድድር ምቹ የስራ አካባቢን በመፍጠር 7 ዋንጫዎች ተሸለሙ!

የሆራይዘን ፕላንቴሽንስ አካል የሆነው በበቃ ቡና እርሻ የወርቅ ደረጃ ተሸላሚ ሲሆንየኢትዮ-አግሪ ሴፍት 3 እርሻዎችም በተለያየ ደረጃ ተሸልመዋል።ሽልማቱንም ከስራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል እጅ ዛሬ ተቀብለዋል።ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ህዳር 26 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ የዓለም የስራ ድርጅት (ILO) አባል የሆነችበት መቶኛ ዓመት መታሰቢያ ክብረ በዓልና ብሔራዊ የአሰሪና ሰራተኛ...
ሆራይዘን አዲስ ጎማ ኃ/የተ/የግ/ማ 10ኛውን ሐገር አቀፍ የጥራት ሽልማት በአንደኛ ደረጃ፤ ሰሚት ኢንጂነርድ ፕላስቲክ ኃ/የተ/የግ/ማ ሁለተኛ ደረጃ በመሆን ሁለቱም የሚድሮክ ድርጅቶች አሸነፉ።

ሆራይዘን አዲስ ጎማ ኃ/የተ/የግ/ማ 10ኛውን ሐገር አቀፍ የጥራት ሽልማት በአንደኛ ደረጃ፤ ሰሚት ኢንጂነርድ ፕላስቲክ ኃ/የተ/የግ/ማ ሁለተኛ ደረጃ በመሆን ሁለቱም የሚድሮክ ድርጅቶች አሸነፉ።

የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት እና የኢትዮጵያ ጥራት ድርጅት የበላይ ጠባቂ ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ ዛሬ በታላቁ ቤተ-መንግስት ሀገር ዓቀፍ የጥራት ሽልማትን ሰጥተዋል። በአጠቃላይ ዘጠኝ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ኩባንያዎች በመርሀ- ግብሩ ተሸላሚ በመሆን የመድረኩ ድምቀት ሆነው አምሽተዋል። እንኳን ደስ አለን! እንኳን ደስ አላችሁ። ዛሬ ሕዳር 15/2016 ዓ.ም ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት እና የኢትዮጵያ ጥራት...
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ እና የልዑካን ቡድናቸው በሳኡዲ አረቢያ የሚገኙትን ክቡር ሊቀ-መንበራችንን ሼይኽ መሀመድ ሁሴን አሊ አላሙዲንን ጎበኙ፡፡

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ እና የልዑካን ቡድናቸው በሳኡዲ አረቢያ የሚገኙትን ክቡር ሊቀ-መንበራችንን ሼይኽ መሀመድ ሁሴን አሊ አላሙዲንን ጎበኙ፡፡

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጥቅምት 30 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ዛሬ በሪያድ በተጀመረውና ሳዑዲ ዓረቢያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ባዘጋጀችው ጉባኤ ለይ ለመሳተፍ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የልዑካን ቡድናቸው በስፍራው ተገኝቷል፡፡ ከዚሁ ጎን ለጎን ለወገን ዳራሽና ለሀገር ታላቅ ባለውለታ የሆኑትን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤትና ሊቀ-መንበር ሼይኽ መሀመድ...
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ390 ሚሊየን ብር ወጪ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ጫንጮ ከተማ የተገነባ ኤስ.ፒ.ሲ የወለል ንጣፍ ፋብሪካን አስመረቀ

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ390 ሚሊየን ብር ወጪ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ጫንጮ ከተማ የተገነባ ኤስ.ፒ.ሲ የወለል ንጣፍ ፋብሪካን አስመረቀ

ፋብሪካውን ገንብቶ ለማጠናቀቅ 6 ወራት ጊዜ ብቻ የወሰደ ሲሆን፤ ይህም ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ፋብሪካዎችን በጥራትና በፍጥነት አጠናቆ ማስረከብ መገለጫው እየሆነ ለመምጣቱ አንዱ ማሳየ እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጥቅምት 24 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ፋብሪካውን በመመረቅ ስራ ያስጀመሩት የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ሲሆኑ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ...
አቶ አብነት ገብረመስቀል በህገወጥ መንገድ ካርታ ያወጡባቸው ሁለት ይዞታዎች ለቦሌ ታወርስ ኃ/የተ/የግ/ማ እንዲመለሱ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ አሳለፈ፡፡

አቶ አብነት ገብረመስቀል በህገወጥ መንገድ ካርታ ያወጡባቸው ሁለት ይዞታዎች ለቦሌ ታወርስ ኃ/የተ/የግ/ማ እንዲመለሱ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ አሳለፈ፡፡

ፍርድ ቤቱ በተመሳሳይ አቶ አብነት ለቦሌ ታወርስ ህንፃ ግንባታ ለማዋል በሚል ከባንክ ከተበደሩት 425 ሚሊየን ብር ውስጥ ለተባለለት ዓላማ አለመዋሉ የተረጋገጠው 304 ሚሊየን ብር ለማህበሩ እንዲመለስ ፍርድ ሰጥቷል፡፡ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕጥቅምት 6 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ስፋታቸው 3,383 እና 1,971 ካሬ ሜትር የሆኑ እና ስያሜያቸው C እና D የተባሉ የካርታ ይዞታዎች ለቦሌ ታወርስ ማስፋፊያነት የተሰጡ...
ABOUT MIDROC INVESTMENT GROUP

MIDROC Investment Group is a group of Sheikh Mohammed Hussien Ali Al-Amoudi’s companies, mainly engaged in Agriculture, agro-processing, Manufacturing, Mining, Construction, Real-estate, Hotel, Tourism and Commercial endeavors.

READ MORE

OUR LEADERSHIP

Our senior executives bring tremendous experience, visionary thinking and a shared commitment to excellence, creativity, and innovation to the future as well as  the day to day operation of the company.

READ MORE

  • AMANUFACTURING CLUSTER QUALITY POLICY