ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ2015 በጀት አመት የዕቅዱን 94.5 በመቶ ማሳካቱ ተገለጸ፡፡የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የ2015 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ጥሩ ውጤቶች የተመዘገቡበት እንደነበር የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች ገምግመዋል፡፡

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ2015 በጀት አመት የዕቅዱን 94.5 በመቶ ማሳካቱ ተገለጸ፡፡የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የ2015 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ጥሩ ውጤቶች የተመዘገቡበት እንደነበር የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች ገምግመዋል፡፡

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ነሐሴ 23 ቀን 2015 ዓ.ም አዲስ አበባየሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ከፍተኛ አመራሮች ባደረጉት ውይይት በስድስቱም ዘርፎች የተመዘገበው ውጤት አበረታች መሆኑን ነው የገለጹት፡፡ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ2015 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ከባለፈው የተሻለ እንደነበርም ተጠቁሟል፡፡በዓመቱ የተገኘው ሽያጭም ካለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር በ43% በመቶ እድገት ማሳየቱ በውይይቱ ላይ...
በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የግብርና ዘርፍ በ2015 በጀት ዓመት የ9.8 ቢሊዮን ብር ሽያጭ አከናወነ።

በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የግብርና ዘርፍ በ2015 በጀት ዓመት የ9.8 ቢሊዮን ብር ሽያጭ አከናወነ።

በዘርፉ ስር ያሉ ድርጅቶች እርስ በእርስ እንዲሁም ከሌሎች በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ስር ካሉ ድርጅቶች ጋር ተደጋግፈው መስራታቸውን አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተገልጿል።ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ነሐሴ 3/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የግብርና ዘርፍ የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም የውይይት መድረክ አካሂዷል።ከሐምሌ 30 እስከ ነሐሴ 3/2015 ዓ.ም ቢሾፍቱ ከተማ በሚገኘው...
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ”ነገን ዛሬ እንትከል” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ በሚገኘው የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ 200 ሺህ ችግኞችን በመትከል አሻራውን አሳረፈ።

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ”ነገን ዛሬ እንትከል” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ በሚገኘው የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ 200 ሺህ ችግኞችን በመትከል አሻራውን አሳረፈ።

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በዚህ ዓመት በሃገር አቀፍ ደረጀ በአንድ ጀምበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል የተደረገውን ጥሪ በመቀበል በአዲስ አበባ ከተማ ነፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ስሙ ሃይሌ ጋርመንት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 200 ሺህ ችግኞችን በማቅረብ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡በፕሮግራሙ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ዣንጥራር አባይ፣ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና...
በማህበረሰባዊ እሴቶችና የልማት ስራዎች የደመቀዉ  የሚድሮክ ወርቅ ተስፋ ሰጭ ተግባር

በማህበረሰባዊ እሴቶችና የልማት ስራዎች የደመቀዉ የሚድሮክ ወርቅ ተስፋ ሰጭ ተግባር

የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን በ2010 ዓ.ም. ከአከባቢ ማህበረሰብ በተነሳ ጥያቄ መሠረት ለሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወር ማምረት ያቆመ ሲሆን ከማህበረሰቡ ጋር በመወያየት ከስምምነት ከተደረሰ ቦኃላ የምርት ማምርት ሂደቱን ጥር 1፣ 2013 ዓ.ም. እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡የካቲት 19 ቀን 2014ዓ.ም. የጉጂ ዞን አባገዳዎችና የሀገር ሽማግሌዎች በአካባቢዉ ባህል መሰረት የምስጋናና የምርቃት ፕሮግራም አካሂደዋል፡፡በዚህ የምስጋናና...
የለገደንቢ የሰላምና ፀጥታ አምባሳደሮች

የለገደንቢ የሰላምና ፀጥታ አምባሳደሮች

ሚድሮክ ወርቅ ማዕድን በ2010 ዓ.ም. ከአከባቢ ማህበረሰብ በተነሳ ጥያቄ መሠረት ለሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወር ማምረት ያቆመ ሲሆን ከማህበረሰቡ ጋር በመወያየት ከስምምነት ከተደረሰ ቦኃላ የምርት ማምርት ሂደቱን ጥር 1፣ 2013 ዓ.ም. እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡ ቀደም ሲል ያለምንም ስልጠናና በቂ ሞያዊ ዝግጅት በልምድ ይሰሩ የነበሩ ስራዎች አሁን አሁን ከጊዜዉ መዘመን ጋር ተዳምሮ አስፈላጊዉን ትኩረት በማግኘት ላይ...
በሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ስም የተሰየመ የምገባ ማዕከል ተመረቀ

በሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ስም የተሰየመ የምገባ ማዕከል ተመረቀ

በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ እና በዳሽን ባንክ ወጪ የተገነባውና “ተስፋ ብርሃን አሙዲ የምገባ ማዕከል” የተሰኘ በቀን አንድ ጊዜ እንኳን መመገብ የማይችሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን የሚመግብ ማዕከል ተመርቀ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ፣ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ፣ ተክለ ሃይማኖት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የተገነባው ይህ ማዕከል በከተማዋ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የክብር እንግዳነት ተመርቋል፡፡ የምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ...
ABOUT MIDROC INVESTMENT GROUP

MIDROC Investment Group is a group of Sheikh Mohammed Hussien Ali Al-Amoudi’s companies, mainly engaged in Agriculture, agro-processing, Manufacturing, Mining, Construction, Real-estate, Hotel, Tourism and Commercial endeavors.

READ MORE

OUR LEADERSHIP

Our senior executives bring tremendous experience, visionary thinking and a shared commitment to excellence, creativity, and innovation to the future as well as  the day to day operation of the company.

READ MORE