በማህበረሰባዊ እሴቶችና የልማት ስራዎች የደመቀዉ  የሚድሮክ ወርቅ ተስፋ ሰጭ ተግባር

በማህበረሰባዊ እሴቶችና የልማት ስራዎች የደመቀዉ የሚድሮክ ወርቅ ተስፋ ሰጭ ተግባር

የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን በ2010 ዓ.ም. ከአከባቢ ማህበረሰብ በተነሳ ጥያቄ መሠረት ለሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወር ማምረት ያቆመ ሲሆን ከማህበረሰቡ ጋር በመወያየት ከስምምነት ከተደረሰ ቦኃላ የምርት ማምርት ሂደቱን ጥር 1፣ 2013 ዓ.ም. እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡የካቲት 19 ቀን 2014ዓ.ም. የጉጂ ዞን አባገዳዎችና የሀገር ሽማግሌዎች በአካባቢዉ ባህል መሰረት የምስጋናና የምርቃት ፕሮግራም አካሂደዋል፡፡በዚህ የምስጋናና...
የለገደንቢ የሰላምና ፀጥታ አምባሳደሮች

የለገደንቢ የሰላምና ፀጥታ አምባሳደሮች

ሚድሮክ ወርቅ ማዕድን በ2010 ዓ.ም. ከአከባቢ ማህበረሰብ በተነሳ ጥያቄ መሠረት ለሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወር ማምረት ያቆመ ሲሆን ከማህበረሰቡ ጋር በመወያየት ከስምምነት ከተደረሰ ቦኃላ የምርት ማምርት ሂደቱን ጥር 1፣ 2013 ዓ.ም. እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡ ቀደም ሲል ያለምንም ስልጠናና በቂ ሞያዊ ዝግጅት በልምድ ይሰሩ የነበሩ ስራዎች አሁን አሁን ከጊዜዉ መዘመን ጋር ተዳምሮ አስፈላጊዉን ትኩረት በማግኘት ላይ...
በሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ስም የተሰየመ የምገባ ማዕከል ተመረቀ

በሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ስም የተሰየመ የምገባ ማዕከል ተመረቀ

በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ እና በዳሽን ባንክ ወጪ የተገነባውና “ተስፋ ብርሃን አሙዲ የምገባ ማዕከል” የተሰኘ በቀን አንድ ጊዜ እንኳን መመገብ የማይችሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን የሚመግብ ማዕከል ተመርቀ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ፣ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ፣ ተክለ ሃይማኖት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የተገነባው ይህ ማዕከል በከተማዋ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የክብር እንግዳነት ተመርቋል፡፡ የምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ...
ABOUT MIDROC INVESTMENT GROUP
MIDROC Investment Group is a group of Sheikh Mohammed Hussien Ali Al-Amoudi’s companies, mainly engaged in Agriculture, agro-processing, Manufacturing, Mining, Construction, Real-estate, Hotel, Tourism and Commercial endeavors.

READ MORE

OUR LEADERSHIP
Our senior executives bring tremendous experience, visionary thinking and a shared commitment to excellence, creativity, and innovation to the future as well as  the day to day operation of the company.

READ MORE