News

የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ድርጅቶች በሀገር አቀፍ ደረጃ በተደረገ ውድድር ምቹ የስራ አካባቢን በመፍጠር 7 ዋንጫዎች ተሸለሙ!

የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ድርጅቶች በሀገር አቀፍ ደረጃ በተደረገ ውድድር ምቹ የስራ አካባቢን በመፍጠር 7 ዋንጫዎች ተሸለሙ!

የሆራይዘን ፕላንቴሽንስ አካል የሆነው በበቃ ቡና እርሻ የወርቅ ደረጃ ተሸላሚ ሲሆንየኢትዮ-አግሪ ሴፍት 3 እርሻዎችም በተለያየ ደረጃ ተሸልመዋል።ሽልማቱንም ከስራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል እጅ ዛሬ ተቀብለዋል።ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ህዳር 26 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ የዓለም የስራ ድርጅት (ILO) አባል የሆነችበት መቶኛ ዓመት መታሰቢያ ክብረ በዓልና ብሔራዊ የአሰሪና ሰራተኛ...

ሆራይዘን አዲስ ጎማ ኃ/የተ/የግ/ማ 10ኛውን ሐገር አቀፍ የጥራት ሽልማት በአንደኛ ደረጃ፤ ሰሚት ኢንጂነርድ ፕላስቲክ ኃ/የተ/የግ/ማ ሁለተኛ ደረጃ በመሆን ሁለቱም የሚድሮክ ድርጅቶች አሸነፉ።

ሆራይዘን አዲስ ጎማ ኃ/የተ/የግ/ማ 10ኛውን ሐገር አቀፍ የጥራት ሽልማት በአንደኛ ደረጃ፤ ሰሚት ኢንጂነርድ ፕላስቲክ ኃ/የተ/የግ/ማ ሁለተኛ ደረጃ በመሆን ሁለቱም የሚድሮክ ድርጅቶች አሸነፉ።

የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት እና የኢትዮጵያ ጥራት ድርጅት የበላይ ጠባቂ ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ ዛሬ በታላቁ ቤተ-መንግስት ሀገር ዓቀፍ የጥራት ሽልማትን ሰጥተዋል። በአጠቃላይ ዘጠኝ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ኩባንያዎች በመርሀ- ግብሩ ተሸላሚ በመሆን የመድረኩ ድምቀት ሆነው አምሽተዋል። እንኳን ደስ አለን! እንኳን ደስ አላችሁ። ዛሬ ሕዳር 15/2016 ዓ.ም ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት እና የኢትዮጵያ ጥራት...

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ እና የልዑካን ቡድናቸው በሳኡዲ አረቢያ የሚገኙትን ክቡር ሊቀ-መንበራችንን ሼይኽ መሀመድ ሁሴን አሊ አላሙዲንን ጎበኙ፡፡

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ እና የልዑካን ቡድናቸው በሳኡዲ አረቢያ የሚገኙትን ክቡር ሊቀ-መንበራችንን ሼይኽ መሀመድ ሁሴን አሊ አላሙዲንን ጎበኙ፡፡

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጥቅምት 30 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ዛሬ በሪያድ በተጀመረውና ሳዑዲ ዓረቢያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ባዘጋጀችው ጉባኤ ለይ ለመሳተፍ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የልዑካን ቡድናቸው በስፍራው ተገኝቷል፡፡ ከዚሁ ጎን ለጎን ለወገን ዳራሽና ለሀገር ታላቅ ባለውለታ የሆኑትን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤትና ሊቀ-መንበር ሼይኽ መሀመድ...

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ390 ሚሊየን ብር ወጪ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ጫንጮ ከተማ የተገነባ ኤስ.ፒ.ሲ የወለል ንጣፍ ፋብሪካን አስመረቀ

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ390 ሚሊየን ብር ወጪ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ጫንጮ ከተማ የተገነባ ኤስ.ፒ.ሲ የወለል ንጣፍ ፋብሪካን አስመረቀ

ፋብሪካውን ገንብቶ ለማጠናቀቅ 6 ወራት ጊዜ ብቻ የወሰደ ሲሆን፤ ይህም ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ፋብሪካዎችን በጥራትና በፍጥነት አጠናቆ ማስረከብ መገለጫው እየሆነ ለመምጣቱ አንዱ ማሳየ እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጥቅምት 24 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ፋብሪካውን በመመረቅ ስራ ያስጀመሩት የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ሲሆኑ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ...

አቶ አብነት ገብረመስቀል በህገወጥ መንገድ ካርታ ያወጡባቸው ሁለት ይዞታዎች ለቦሌ ታወርስ ኃ/የተ/የግ/ማ እንዲመለሱ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ አሳለፈ፡፡

አቶ አብነት ገብረመስቀል በህገወጥ መንገድ ካርታ ያወጡባቸው ሁለት ይዞታዎች ለቦሌ ታወርስ ኃ/የተ/የግ/ማ እንዲመለሱ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ አሳለፈ፡፡

ፍርድ ቤቱ በተመሳሳይ አቶ አብነት ለቦሌ ታወርስ ህንፃ ግንባታ ለማዋል በሚል ከባንክ ከተበደሩት 425 ሚሊየን ብር ውስጥ ለተባለለት ዓላማ አለመዋሉ የተረጋገጠው 304 ሚሊየን ብር ለማህበሩ እንዲመለስ ፍርድ ሰጥቷል፡፡ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕጥቅምት 6 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ስፋታቸው 3,383 እና 1,971 ካሬ ሜትር የሆኑ እና ስያሜያቸው C እና D የተባሉ የካርታ ይዞታዎች ለቦሌ ታወርስ ማስፋፊያነት የተሰጡ...

ጥቅምት 1 ቀን 2016 ዓ.ም በሃገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የ2015 ዓ.ም የታማኝ ግብር ከፋዮች ሽልማት 18 ድርጅቶቻችን በወርቅና በብር ደረጃ ተሸላሚ ሆነዋል።

ጥቅምት 1 ቀን 2016 ዓ.ም በሃገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የ2015 ዓ.ም የታማኝ ግብር ከፋዮች ሽልማት 18 ድርጅቶቻችን በወርቅና በብር ደረጃ ተሸላሚ ሆነዋል።

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጥቅምት 2/2016 ዓ.ም አዲስ አበባበወርቅ ደረጃ ተሸላሚ የሆኑት 10 ድርጅቶች ሲሆኑ እነርሱም፡- ሚድሮክ ወርቅ ኃ.የተ.የግ.ማ. ሆራይዘን አዲስ ጎማ ኃ.የተ.የግ.ማ አህፋ ኃ.የተ.የግ.ማ. ኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃ.የተ.የግ.ማ. ኢትዮ አግሪ ሴፍት ኃ.የተ.የግ.ማ. የላይኛው አዋሽ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃ.የተ.የግ.ማ. ሚድሮክ ኢትዮጵያ ኃ.የተ.የግ.ማ. ዴይላይት አፕላይድ ቴክኖሎጂስ...

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ2015 በጀት አመት የዕቅዱን 94.5 በመቶ ማሳካቱ ተገለጸ፡፡የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የ2015 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ጥሩ ውጤቶች የተመዘገቡበት እንደነበር የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች ገምግመዋል፡፡

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ2015 በጀት አመት የዕቅዱን 94.5 በመቶ ማሳካቱ ተገለጸ፡፡የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የ2015 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ጥሩ ውጤቶች የተመዘገቡበት እንደነበር የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች ገምግመዋል፡፡

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ነሐሴ 23 ቀን 2015 ዓ.ም አዲስ አበባየሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ከፍተኛ አመራሮች ባደረጉት ውይይት በስድስቱም ዘርፎች የተመዘገበው ውጤት አበረታች መሆኑን ነው የገለጹት፡፡ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ2015 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ከባለፈው የተሻለ እንደነበርም ተጠቁሟል፡፡በዓመቱ የተገኘው ሽያጭም ካለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር በ43% በመቶ እድገት ማሳየቱ በውይይቱ ላይ...

በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የግብርና ዘርፍ በ2015 በጀት ዓመት የ9.8 ቢሊዮን ብር ሽያጭ አከናወነ።

በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የግብርና ዘርፍ በ2015 በጀት ዓመት የ9.8 ቢሊዮን ብር ሽያጭ አከናወነ።

በዘርፉ ስር ያሉ ድርጅቶች እርስ በእርስ እንዲሁም ከሌሎች በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ስር ካሉ ድርጅቶች ጋር ተደጋግፈው መስራታቸውን አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተገልጿል።ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ነሐሴ 3/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የግብርና ዘርፍ የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም የውይይት መድረክ አካሂዷል።ከሐምሌ 30 እስከ ነሐሴ 3/2015 ዓ.ም ቢሾፍቱ ከተማ በሚገኘው...

በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በ2015 በጀት ዓመት በስራቸው የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ሰራተኞችና አመራሮች የዕውቅናና የሽልማት ፕሮግራም አካሄደ፡፡

በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በ2015 በጀት ዓመት በስራቸው የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ሰራተኞችና አመራሮች የዕውቅናና የሽልማት ፕሮግራም አካሄደ፡፡

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሐምሌ 22/2015 ዓ.ም አዲስ አበባበሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በስሩ 19 ድርጅቶችን ያቀፈና በሐገራችን ኢኮኖሚ ላይ የራሱን አወንታዊ አሻራ እያሳረፈ እንደሆነ ይታወቃል፡፡በዘርፉ ስር ያሉ ድርጅቶች በበጀት ዓመቱ ለመሸጥ ያቀዱት 10.89 ቢሊዮን ብር ሲሆን የብር 12.21 ቢሊዮን ሽያጭ በማከናወን የእቅዳቸውን 112 በመቶ ለማሳካት ችለዋል፡፡ይህም አፈፃፀም ከአምናው ጋር...

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ “ለወተት እና የወተት ውጤቶች ጥራት በጋራ እንቁም!!” በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይይት  አካሄደ

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ “ለወተት እና የወተት ውጤቶች ጥራት በጋራ እንቁም!!” በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይይት  አካሄደ

ሐገራችን ኢትዮጵያ በቀንድ ከብት ብዛት ከአፍሪካ ቀዳሚ እንደሆነች ይታወቃል። የወተት ምርት ሊሰጡ የሚችሉ በርካታ የዳልጋ ከብቶችንም ይዛ ትገኛለች። ይሁን እንጂ ከዚህ ሀብት ከፍተኛ ተጠቃሚ ሳትሆን ለረጅም ጊዜያት ቆይታለች። ከዚህም በመነሳት በወተት እና የወተት ውጤቶች ላይ ያሉ ችግሮችና መፍትሄዎች ላይ ያተኮረና ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ጋር በመተባበር የተዘጋጀ የፓናል ውይይት...

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ”ነገን ዛሬ እንትከል” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ በሚገኘው የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ 200 ሺህ ችግኞችን በመትከል አሻራውን አሳረፈ።

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ”ነገን ዛሬ እንትከል” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ በሚገኘው የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ 200 ሺህ ችግኞችን በመትከል አሻራውን አሳረፈ።

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በዚህ ዓመት በሃገር አቀፍ ደረጀ በአንድ ጀምበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል የተደረገውን ጥሪ በመቀበል በአዲስ አበባ ከተማ ነፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ስሙ ሃይሌ ጋርመንት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 200 ሺህ ችግኞችን በማቅረብ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡በፕሮግራሙ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ዣንጥራር አባይ፣ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና...

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕን በግብርና ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚነት ለረጅም አመታት ያገለገሉት አቶ ኢሳያስ ከበደ የክብር ሽኝት ተደረገላቸው።

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕን በግብርና ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚነት ለረጅም አመታት ያገለገሉት አቶ ኢሳያስ ከበደ የክብር ሽኝት ተደረገላቸው።

አቶ ኢሳያስ ከበደ በሆራይዘን ፕላንቴሽንስ ስር በነበረው በኢትዮ አግሪ ሴፍት ስራ አስኪያጅነት በኋላም በአዲስ አወቃቀር በተደራጀው ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ውስጥ በግብርና ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚነት ጡረታ እስከወጡበት ድረስ በጠቅላላው ለ10 ዓመታት አገልግለዋል። አቶ ኢሳያስ በአገልግሎት ዘመናቸው በዘርፉ ስር ያሉት ድርጅቶች ሁለንተናዊ እድገት እንዲያስመዘግቡ የላቀ አመራር ሰጥተዋል። በሸራተን አዲስ ሌግዠሪ...

ሚድሮክ ኢንሸስትመንት ግሩፕ “ለቆዳና ሌጦ ጥራት በጋራ እንቁም” በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይይት አካሄደ

ሚድሮክ ኢንሸስትመንት ግሩፕ “ለቆዳና ሌጦ ጥራት በጋራ እንቁም” በሚል መሪ ቃል የፓናል ውይይት አካሄደ

ሐገራችን ኢትዮጵያ ወደ ውጭ ልካ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ከምታገኝባቸው ምርቶች ውስጥ ቆዳና ሌጦ ከፍተኛውን ድርሻ ይዞ የቆየ ነበር። እ.ኤ.አ. በ2023 በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ያለው የቆዳ ገበያ ዝውውር ከ40 ቢሊየን ዶላር በላይ ሲሆን ከዚህ ውስጥ የሐገራችን ድርሻና ተሳትፎ በከፍተኛ ደረጃ በማሽቆልቆል በ2015 በጀት አመት በ11 ወራት ለሐገር ያስገባው የውጭ ምንዛሪ 31,000 ዶላር ብቻ እንደሆነ የቆዳና ቆዳ ውጤቶች...

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የተሳተፈበት 5ኛው አግሮ ፉድ እና ፕላስት ፕሪንት ፓክ ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢት ተከፈተ::

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የተሳተፈበት 5ኛው አግሮ ፉድ እና ፕላስት ፕሪንት ፓክ ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢት ተከፈተ::

ከ10 ሐገራት የተውጣጡ ከ130 በላይ የንግድ ትርዒት አቅራቢዎች የሚሳተፉበትና ከዛሬ ሰኔ 1 ጀምሮ እስከ ፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 3/2015 ዓ.ም ድረስ ለሶስት ቀናት የሚቆየው 5ኛው አግሮ ፉድ እና ፕላስት ፕሪንት ፓክ ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢት በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ተከፍቷል፡፡ በዚህ ኤግዚቢሽን ላይ በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ግብርና ዘርፍ ስር የሚገኙና የተለያዩ የእርሻ ምርቶችን እሴት ጨምረው...

በሚድሮክ እንቨስትመንት ግሩፕ የግብርና ዘርፍ በጅማ አከባቢ የሆራይዘን ፕላንቴሽንስ ኃ/ተ/ግ/ማ ሰራተኞች ለሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት እና ለግብርና ዘርፉ የሽልማት እና እዉቅና መሰጠት ፕሮግራም አካሄዱ።

በሚድሮክ እንቨስትመንት ግሩፕ የግብርና ዘርፍ በጅማ አከባቢ የሆራይዘን ፕላንቴሽንስ ኃ/ተ/ግ/ማ ሰራተኞች ለሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና መስሪያ ቤት እና ለግብርና ዘርፉ የሽልማት እና እዉቅና መሰጠት ፕሮግራም አካሄዱ።

በጅማ አከባቢ የሚገኙት የሆራይዘን ፕላንቴሽንስ ኃ/የተ/የግ/ማ ሰራተኞች ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ እና የግብርና ዘርፍ እያደረገላቸው በሚገኘው ሁለንተናዊ ድጋፍ እና በባለቤትነት ስሜት ውስጥ ሆነው እንዲሰሩ ስላስቻላቸው በመደሰታቸውና ይህም ሁኔታ ቀጣይነት እንዲኖረው በማሰብ ሽልማታቸዉን ለዘረፉ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ ለአቶ ፈለቀ ታደሰ እና ለሆራይዘን ፕላንቴሽንስ ዋና ስራ አስኪያጅ ለአቶ ነፃነት ጋሻዬ...

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ከማሪዮት ኢንተርናሽናል ጋር የፍራንቻይዝ የፊርማ ስነ-ስርዓት አካሄደ::

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ከማሪዮት ኢንተርናሽናል ጋር የፍራንቻይዝ የፊርማ ስነ-ስርዓት አካሄደ::

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በስድስት ዘርፎች ተዋቅሮ በሃገራችን ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች ላይ ከፍተኛ አስተዋፅዖ እያደረገ ያለ ተቋም እንደሆነ ይታወቃል።ከእነዚህ ስድስት ዘርፎች አንዱ አካል የሆነው የሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ መሐመዲያ ቪሌጅ እና በጅማ ከተማ ለሚያስገነባቸው ሁለት ሆቴሎች ከማሪዮት ኢንተርናሽናል ጋር በፎር ፖይንትስ ባይ ሸራተን ብራንድ የፍራንቻይዝ የፊርማ...

የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አካል የሆነዉ ዘመናዊ የሕንፃ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ.ማሕበር (MBI) ለገላን ቂልጡ ቆሬ 1ኛደረጃ ትምህርት ቤት የተለያዩ ድጋፎችን አደረገ፡፡

የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አካል የሆነዉ ዘመናዊ የሕንፃ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ.ማሕበር (MBI) ለገላን ቂልጡ ቆሬ 1ኛደረጃ ትምህርት ቤት የተለያዩ ድጋፎችን አደረገ፡፡

ዘመናዊ የሕንፃ ኢንዱስትሪ (MBI) በያዝነው ዓመት በገላን ከተማ ዉስጥ ለሁለት የ1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና ለአንድ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተለያዩ ድጋፎችን ለማድረግ አቅዶ እየሰራ ይገኛል፡፡በዕቅዱ መሰረትም በዛሬዉ እለት ለቂልጡ ቆሬ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ቀለም የስቀባለቸዉን መማሪያ ከፍሎችና ለተለያዩ አግልግሎቶች የሚውሉ ብሎኮችን ለትምህርት ቤቱ ሃላፊዎች አስረክቧል፡፡በፕሮግራሙ ላይ ንግግር ያደረጉት...

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ለበጎ ፈቃድ ስራዎቹ ልዩ የምስጋና ሽልማት ተበረከተለትግንቦት 7/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ለበጎ ፈቃድ ስራዎቹ ልዩ የምስጋና ሽልማት ተበረከተለትግንቦት 7/2015 ዓ.ም አዲስ አበባ

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ2014 እና 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ላከናወነው የበጎ ፈቃድ ስራዎች ከከተማዋ አስተዳደር ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እጅ ልዩ የምስጋና ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡ ሽልማቱንም የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጀማል አህመድ ተቀብለዋል፡፡ በነዚህ ሁለት ዓመታት ውስጥም ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ለአቅመ ደካማ ነዋሪዎች የመኖሪያ ቤቶች ንፁህ የጉድጓድ የመጠጥ ውሃ...

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ2015 በጀት ዓመት ባለፉት 9 ወራት ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት የተሻለ አፈጻጸም ማስመዝገቡ ተገለጸ፡፡ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ግንቦት 2 ቀን 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ2015 በጀት ዓመት ባለፉት 9 ወራት ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት የተሻለ አፈጻጸም ማስመዝገቡ ተገለጸ፡፡ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ግንቦት 2 ቀን 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ

በስድስት ዘርፎች የተዋቀረውና በሥሩ 44 ድርጅቶችን የያዘው ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የበጀት ዓመቱን የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ገምግሟል፡፡ ምንም እንኳን በተለያዩ የድርጅቶቻችን አካባቢዎች በርካታ ተጽዕኖዎች ቢኖሩም ይህን ተቋቁሞ የሚሰራ አመራርና ሰራተኛ በመፈጠሩ ተቋሙ ከጊዜ ወደ ጊዜ አመርቂ ውጤት እያመጣ መሆኑን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አህመድ ገልጸዋል፡፡ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት...

Everything You Need to Know about MIDROC’s ETB50 Billion Luxury Village in Addis Ababa

Everything You Need to Know about MIDROC’s ETB50 Billion Luxury Village in Addis Ababa

MIDROC, the largest business entity in Ethiopia, launched an astounding 50billion birr residential development scheme in the capital of the country. Our exclusive interview with Ato Seid Mohammed, Head of Communications and PR at MIDROC, shed much light on the...

MIDROC Geo Boosting Its Water Well Drilling Rigs Fleet

MIDROC Geo Boosting Its Water Well Drilling Rigs Fleet

April 14, 2022: MIDROC Geo/Exploration Services PLC, a member of the MIDROC Investment Group, is vigorously working to boost its Water Well Drilling rigs fleet as it is importing brand-new rigs from Turkey. A fresh introduction of new machinery with the capacity of...

MIDROC’s Ice-breaking Tomato Paste Export

MIDROC’s Ice-breaking Tomato Paste Export

In an effort to expand the market reach of tomato paste, Upper Awash Agro-Industry P.L.C, a member of MIDROC Investment Group has successfully done its first fifteen containers export to the republic of Angola and earned foreign currency from the export product.In...

Join Our Newsletter

Nani building, near to Ghion Hotel, Addis Ababa Ethiopia

(+251) 115549791/95

migpr@midrocinvestmentgroup.com

ABOUT MIDROC INVESTMENT GROUP

MIDROC Investment Group is a group of Sheikh Mohammed Hussien Ali Al-Amoudi’s companies, mainly engaged in Agriculture, agro-processing, Manufacturing, Mining, Construction, Real-estate, Hotel, Tourism and Commercial endeavors.

READ MORE

OUR LEADERSHIP

Our senior executives bring tremendous experience, visionary thinking and a shared commitment to excellence, creativity, and innovation to the future as well as  the day to day operation of the company.

READ MORE

  • AMANUFACTURING CLUSTER QUALITY POLICY